No media source currently available
በደቡብ ክልል ሰሞኑን የጣለው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍና ናዳ ከ6000 በላይ ዜጎችን ለአስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደረግላቸው የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስተወቀ።