በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲአን መግለጫ


የሲአን መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:20:22 0:00

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ቋሚ ውጤት መግለፁን ተከትሎ የሲዳማ አርነት በመግለጫ የደስታና የምስጋና መልዕክት መግለጫ አስተላለፈ። በመግለጫው ከሲዳማ ክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ሃማሌ 11/2011 ዓም በተፈጠረው የፀጥታ ችግር የታሰሩ ወጣቶች እንዲፈቱ ጠይቋል። በአቶ ዱካሌ ላሚሶ እና በዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ይመራሉ በተባሉ በሁለቱ ሲአንኖች መካከል የነበረው ውዝግብም ምርጫ ባሳለፈው ውሳኔ ፍፃሜ ማግኘቱን አመልክቷል መግለጫው።

XS
SM
MD
LG