በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአብያተ ክርስቲያናት ላይ ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች መታሰራቸው ተገለፀ


በአብያተ ክርስቲያናት ላይ ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

በአብያተ ክርስቲያናት ላይ ጥቃት በመፈፀም የተጠረጠሩ 79 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን በደቡብ ክልል የስልጤ ዞን አስተዳደር አስታወቋል።

የዞኑ ሕዝብ እና መንግሥት የተቃጠሉ እና የወደሙ የእምነት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት ሃብት ማሰባሰብ መጀመራቸውንምየዞኑ የመንግሥት ኮምውኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ከድር አብደላ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG