No media source currently available
ህጋዊው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ በኛ የሚመራው ነው» የሚለው የነዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ቡድን ዛሬ በጠራው የማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ ለመጭው ብሄራዊ ምርጫ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።