No media source currently available
የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ዛሬ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች መጀምሩን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ አስታወቁ።