No media source currently available
አዲሱ የሲዳማ ክልል ሃገር ለማተራመስ ለሚጣጣሩ አካላት እድል እንደማይሰጥና ከፌዴራል መንግሥት ጎን በመቆም ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና እንደሚሠራ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።