No media source currently available
የኢትዮጵያ ምርጫ እንዲራዘም የተደረሰውን ስምምነትና የተጠየቀውን የህገ መንግሥት ትርጉም እንደሚደግፉ በሲዳማ ስም የተደራጁ የፖሊቲካ ፓርቲዎች አስታውቀዋል።