No media source currently available
የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳዳር አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ በክልል የመደራጀት ጥያቄዎች የደቡብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ በ10ኛው ጉባኤ በጥናትና በህግ አግባብ እንደሚፈታ ባስቀመጠው ውሳኔ መሰረት ምላሽ እንደሚያገኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡