No media source currently available
በሻሸመኔና አካባቢዋ ሰላም መሆኑን መንገድም እንዳልተዘጋ፣ አገር አቋራጭ ትራንስፖርትም ከተማዪቱን እያቋረጠው መሆናቸውን ነዋሪዎችና ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል።