በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪካ ያሉ የዚምባብዌ ስደተኞች ሊባረሩ ይችላሉ


 ደቡብ አፍሪካ ያሉ የዚምባብዌ ስደተኞች ሊባረሩ ይችላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ከሚኖረው ስደተኛ ትልቁን ቁጥር የያዙት 800 ሺ እንደሚሆኑ የሚነገረው ዜምባቡዌያዊያን ሲሆኑ ብዙዎቹ ለአሥሮች ዓመታት የኖሩ ቢሆንም ሁሉም ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው መሆናቸው ተዘግቧል። ብዙዎቹ ዝቅተኛ የሙያ ችሎታ በሚጠይቁ የሥራ መስኮች የተሠማሩ ናቸው።

ባለሥልጣናት ወደ 180 ሺ ለሚደርሱ የዚምባቡዌ ዜጎች “የተለየ ፈቃድ” ቢሰጡም እንደማያድሱላቸው እያስታወቁ ነው፡፡ ለዕድሳቱ የተቀመጠው ቀነ ገደብ እስከሚጠናቀቅበት ሰኔ ድረስ አስፈላጊ የሙያ ክህሎት እንዲኖር የሚጠይቀውን ቪዛ ካላገኙ ለቅቀው መውጣት እንደሚኖርባቸው ተገልጿል።

የተያያዘው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

XS
SM
MD
LG