በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ እ አ አ በ2017 ዓ. ም. ለሶስተኛ የስልጣን ጊዜ ለመወዳደር እንደሚፈልጉ አስታወቁ


የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ እ አ አ በ2017 ዓ. ም. ለሶስተኛ የስልጣን ጊዜ ለመወዳደር እንደሚፈልጉ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:04 0:00

የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ እ አ አ በ2017 ዓ. ም. ለሶስተኛ የስልጣን ለመወዳደር እንደሚፈልጉ አስታወቁ። ካጋሜ ይህን ያስታወቁት በህገ መንግሥት ማሻሻያ ላይ ከኣንድ ሳምንት በፊት በተካሄደው ውሳኔ ህዝብ የተሰጠው ድምጽ እንዲወዳደሩ ከፈቀደላቸው በኋላ መሆኑ ነው።

XS
SM
MD
LG