በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፖሊስ ድብደባ ጋር በተያያዘ አንድ ተማሪ መሞቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ይገልጻሉ


በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፖሊስ ድብደባ ጋር በተያያዘ አንድ ተማሪ መሞቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ይገልጻሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:39 0:00

በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውስጥ ባለፈው ዕሁድ ሌሊት ከፖሊስ ድብደባ ጋር በተያያዘ አንድ ተማሪ መሞቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ለኦሮምኛ ፕሮግራም ክፍል ባልደረባ ለጃለኔ ገመዳ ተናግረዋል። ​​የነጆ ከተማ አስተዳደር ግን ተማሪው የሞተው በሕመም ምክንያት መሆኑን ሐኪም አረጋግጧል ይላል። ​ በሌላ በኩል፥ ቤተሰብ የታሠሩ አባላቱን ማየት እንዳልቻለና ከከተማይቱ በፖሊሶች ተይዘው የተወሰዱትም የት እንደደረሱ እንደማያውቅ ይገልጻል።

XS
SM
MD
LG