በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድጋሚ የተፈናቀሉ አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል


ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድጋሚ የተፈናቀሉ አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:13 0:00

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድጋሚ የተፈናቀሉ ከ37ሺህ በላይ ስዎች አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ማስታወቁን ተከትሎ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን "ድጋሚ የተፈናቀለ የለም" ሲል አስተባበለ።

XS
SM
MD
LG