No media source currently available
ትናንት በራያ ቆቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪና በፀጥታ ዘርፍ ኃላፊው ላይ ግድያ ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ፖሊስ አሰሳ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።