በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለዲሲ ሰልፍ አስተባባሪዎች የዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ


ለዲሲ ሰልፍ አስተባባሪዎች የዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:27 0:00

ትግራይ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ውጊያ እንዲቆም ጫና የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ጫና እንዲያሳድር ለመጠየቅ ትናንት ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ወጥቶ ከነበረው ሰልፍ አስተባባሪዎች አንዱ ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ክስና ወቀሳ ያሰሙባቸው የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ምላሽ ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG