No media source currently available
በድንበር አካባቢ ያሉ ለይቶ ማቆያዎችን ለማጠናከር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ለቪኦኤ አስታውቀዋል።