No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት የታገቱ የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን በተመለከተ በቂ ትኩረት አልሠጠም ያሉ በአማራ ክልል በተለያዩ ከተማዎች ዛሬ ለተቃውሞ አደባባይ ወጥተዋል።