በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብልፅግና ፓርቲ ማሸነፉ ተገለፀ


ብልፅግና ፓርቲ ማሸነፉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:16 0:00

ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ዛሬ፤ ሐምሌ 3/2013 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት ከ436 የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች፣ ገዥው ብልፅግና ፓርቲ 410ሩን አሸንፏል። ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድምሩ 13 መቀመጫዎችን ማሸነፋቸው የተገለፀ ሲሆን በሦስት የምርጫ ክልሎች ድጋሚ ቆጠራ እንደሚካሄድ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG