በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብልጽግና ፓርቲ ቃል አቀባይ አቶ አወሉ አብዲ ከቪኦኤ ጋር


የብልጽግና ፓርቲ ቃል አቀባይ አቶ አወሉ አብዲ ከቪኦኤ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:27 0:00

የህወሓት አባላት የሆኑት አንዳንድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት የተነሱት ባሳዩት የአፈጿጸም ድክመት ነው ሲል የብልፅግ ና ፓርቲ አስታውቋል። ሰሞኑን ከኃላፊነት የተነሱት የህወሓት አባላት አንድ የፌዴራል መንግሥትና አንድ የአዲስ አበባ አስተዳደር ባለሥልጣን መሆናቸውን ብልጽግና ጠቁሟል። የተደረገው ሹም ሽር ከሌላ ከምንም ነገር ጋር መያያዝ እንደሌለበትም አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG