በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊቷ ሙኒት መስፍን እና ባንዷ የዋሚ ሙዚቃ ሽልማት ተቀዳጁ


ኢትዮጵያዊቷ ሙኒት መስፍን እና ባንዷ የዋሚ ሙዚቃ ሽልማት ተቀዳጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:27 0:00

ኢትዮጵያዊቷ አቀንቃኝ ሙኒት መስፍን ባለፈው ቅዳሜ በቡድን እና በተናጥል ሁለት ሽልማቶችን ተቀዳጅታለች። ሙኒት 'አቤት አቤት' በሚለው ዘፈኗ በተናጥል ስታሸንፍ ላክሬያ ከተሰኘው ባንዷ ጋር ያወጣችው አልበም ዋሚ የተሰኘው የዋሺንግተን ዲስ እና አካባቢዋ አርቲስቶች ሽልማት አሸንፋለች። ኤደን ገረመው ትላንት ማምሻውን ሙኒትን እና ባንዷን ለትዕይንት ሲዘጋጁ  አግኝታ አነጋግራቸዋለች። ቆይታቸው ሙኒት የላክሬያ ባንድ አባላትን ከምታስተዋውቅበት ይጀምራል።  

XS
SM
MD
LG