በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከፊልም ባለሞያው ይስማዓለም ተክሌ ጋር የተደረገ ውይይት


ከፊልም ባለሞያው ይስማዓለም ተክሌ ጋር የተደረገ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:27:26 0:00

ወጣት ይስማዓለም ተክሌ የሻው ይባላል። ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ሲሆን የሃያ አራት ዓመት ወጣት ነው። አሁን ነዋሪነቱ ሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ሲሆን "ኮሎምቢያ ኮሌጅ ሆሊውድ" በተባለው አንጋፋ የፊልም ትምህርት ቤት ውስጥ የሲኒማና ቴሌቭዢን ዳይሬክቲንግ የሦስተኛ ዓመት የፊልም ተማሪ ነው።

XS
SM
MD
LG