በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማኅበራዊ ብዙኃን መገናኛ ላይ የጥላቻ እና አጸያፊ ንግግሮች-የኢትዮጵያውንን ቀጣይ ጊዜ ፈተናዎች


የማኅበራዊ ብዙኃን መገናኛ ላይ የጥላቻ እና አጸያፊ ንግግሮች-የኢትዮጵያውንን ቀጣይ ጊዜ ፈተናዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:14 0:00

በማኅበራዊ ብዙኃን መገናኛዎች ላይ የሚሠራጩ የጥላቻ እና በአንድ ሰው የብሔር እና ሌሎች ማንነቶች ላይ የሚሰነዘሩ አጸያፊ ንግግሮች፣ ከወዲሁ የማይገቱ ከኾነ፣ ለኢትዮጵያውያን ቀጣይ ጊዜ ፈተና እንደሚኾኑ፣ አንድ ምሁር አሳሰቡ።

በሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል መምህር ዶር. ዘነበ በየነ፣ ችግሩ ከመሠረቱ ታውቆ መቀረፍ እንዲችል፣ እያንዳንዱ ግለሰብ አስተዋፅኦ ማበርከት እንደሚገባው መክረዋል።

ከዶ/ር ዘነበን በየነ ጋራ የተደረገው ቃለ ምልልስ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG