በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተሰጠ መግለጫ


በወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተሰጠ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

ከጥቅምት ዐሥራ ሁለት ጀምሮ በኦሮሚያና ሐረሪ ክልሎች እንደዚሁም በድሬደዋ ከተማ በተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎችና በተከሰቱ ሁከቶች የ78 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። ከ400 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ክፍል ቋንቋዎችና ዲጅታል ዘርፍ ኃላፊ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG