በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕረዝደንት ኦባማ በተመድ ባሰሙት ንግግር የመተባበር አስፈላጊነት ላይ ጫና ሰጥተዋል


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ትላንት በተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ የመሪዎች ጉባዔ ላይ የመጨረሻቸው የሆነውን ንግግር ባሰሙበት ወቅት የመተባበር አስፈላጊነት ላይ ጫና ሰጥተዋል።

ፕረዚደንት ኦባማ በዚህ ጉባዔ ላይ የዓለም መሪዎች ስደተኞችን መርዳት የሚያስችል ተጨባጭ እርዳታ እንዲሰጡም ቃል አስገብተዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ፕረዝደንት ኦባማ በተመድ ባሰሙት ንግግር የመተባበር አስፈላጊነት ላይ ጫና ሰጥተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00


XS
SM
MD
LG