No media source currently available
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳት አባ ፍራንሲስ፣ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ውስጥ ከቤት ውጪ ዛሬ በተካሄደ ሰፊ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት፣ ለ16 አገልጋዮች ሥልጣነ ክህነት ሰጡ።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ