No media source currently available
አሣታፊ የሆነ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለመፍጠር የሃገራቸው መንግሥት ከአብይ አህመድ አስተዳደር ጋር ተመሣሣይ አቋም እንዳለው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ አስታውቀዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ