በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዕርቅና የሠላም ጉባዔ - በሀላባ ቁልቶ


የዕርቅና የሠላም ጉባዔ - በሀላባ ቁልቶ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:20 0:00

"የዱራሜ ከተማ መስጅድ ተቃጥሏል፣ ኢማሙም ተገድሏል" በሚል በአሉባልታ ወሬ በደቡብ ክልል ሃላባ ቁልቶ ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮችና በፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን መካከል ተፈጥሮ የነበረው ግጭትና ተቃርኖ በዕርቅ ተፈታ፡፡

XS
SM
MD
LG