በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሞ ማህበረሰብ መሪ በኬንያ ጥገኝነት የጠየቁ ኢትዮጵያውያን ለመንግሥት አሳልፋ ሰጠች በማለት ከሰሱ


የኦሮሞ ማህበረሰብ መሪ በኬንያ ጥገኝነት የጠየቁ ኢትዮጵያውያን ለመንግሥት አሳልፋ ሰጠች በማለት ከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00

ባለፈዉ ሳምንት ፍጻሜ ኬንያ ቁጥራቸዉ 25 የሚደርሱ ኢትዮጵያዉያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ለኢትዮጵያ መንግስት አሳልፋ ሰጠች ሲሉ በናይሮቢ የኦሮሞ ማህበረሰብ ተወካይ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG