በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከሸማቂዎቹ ጋር የሚደረግ ድርድር የለም”- አቶ ታዬ ደንደአ


“ከሸማቂዎቹ ጋር የሚደረግ ድርድር የለም”- አቶ ታዬ ደንደአ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎች ላይ መንግሥት ዕርምጃ እየወሰደ መሆኑን የኦሮምያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃልፊ አቶ ታዬ ደንደአ ለቪኦኤ ገልፀዋል። “ከሸማቂዎቹ ጋር የሚደረግ ድርድር የለም” ብለዋል የፓርቲው ቃል አቀባይ። የሸማቂዎቹ የምሥራቅና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ መሪ “በእርምጃው እየተጎዳ ያለው ህዝቡ ነው” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG