በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮምያና የሶማሌ ችግር ሶማሊላንድ ላይ ጥቃት አስፈፀመ


የኦሮምያና የሶማሌ ችግር ሶማሊላንድ ላይ ጥቃት አስፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:48 0:00

በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች ወሰኖች ባሉ ወረዳዎች ውስጥ እየተካሄደ ካለው የጥቃት እርምጃዎችና ግጭቶች ጋር በተያያዙ ምክንያቶች ከተፈጠረው የፀጥታ ቀውስ ጋር ተያይዞ ከሰማሌ ክልል የተፈናቀሉ ከአርባ ሺህ እስከ ሃምሣ ሺህ የሚሆኑ የኦሮሞ ተፈናቃዮች ምሥራቅ ሃረርጌ መግባታቸውን የዞኑ አስተዳዳሪ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG