No media source currently available
ትናንት በአምቦ እና ቀደም ሲል በቡራዩ ለደረሰው ጥቃት አነግ ሸኔን እና ሰላማዊ ትግል እና ጦርነትን እየደባለቁ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸው ተጠያቂ ናቸው አለ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በበኩሉ መንግሥት የስም ማጠልሸት ዘመቻ እያካሄደብን ነው ሲል ወቅሷል።