በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦና ቡራዩ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ የተሰጡ አስተያየቶች


በአምቦና ቡራዩ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ የተሰጡ አስተያየቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:21 0:00

ትናንት በአምቦ እና ቀደም ሲል በቡራዩ ለደረሰው ጥቃት አነግ ሸኔን እና ሰላማዊ ትግል እና ጦርነትን እየደባለቁ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸው ተጠያቂ ናቸው አለ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በበኩሉ መንግሥት የስም ማጠልሸት ዘመቻ እያካሄደብን ነው ሲል ወቅሷል።

XS
SM
MD
LG