በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥትንና ታጣቂ ቡድኑን ለማስታረቅ የዕርቀ ሰላም ኮሚቴ ተቋቋመ


መንግሥትንና ታጣቂ ቡድኑን ለማስታረቅ የዕርቀ ሰላም ኮሚቴ ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

የኦሮሚያ ክልል መንግሥትን እና በምዕራብ ኦሮምያና ደቡብ ኦሮምያ አካባቢ ጉጂ ዞኖች ታጥቆ የሚንቀሳቀሰውን እና ራሱን “የኦሮሞ ነፃነት ጦር” ብሎ የሚጠራውን ቡድን ለማወያየት እና ለማስታረቅ "ፉርቱ የዕርቅና ሰላም ኮሚቴ" መቋቋሙን አስተባባሪዎቹ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG