በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነ አቶ ጃዋር ጥያቄ ውድቅ ተደረገ


የነ አቶ ጃዋር ጥያቄ ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:02 0:00

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ "ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል በማፍረስ አድራጎት ጠርጥሬአቸዋለሁ" ያላቸውን የህወሓት የአዲስ አበባ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተወልደ ገብረፃዲቅን ጨምሮ አምስት ሰዎችን በድጋሚ ፍርድ ቤት አቅርቧቸዋል።

XS
SM
MD
LG