በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ


ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሕዴድ ሁለት ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት ከፓርቲና ከመንግስት ኃላፊነቶች መነሳታቸውን ዘገባዎች አመለከቱ። የኦሮምያ ክልል ገዢ ፓርቲ ኦሕዴድ እስካሁን የሰጠው ይፋ መግለጫም ሆነ ማረጋገጫ የለም።

XS
SM
MD
LG