No media source currently available
የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ምዕራብ ዞን ቃል አቀባይ ጉማባስ ኤቢሳ በምዕራብ ወለጋ ገንጂ ወረዳ ባለፈው ሳምንት የግሬት ኮሚሽን በኢትዮጵያ ሁለት አገልጋዮችና አንድ ወጣትን አልገደልንም አሉ።