No media source currently available
በምዕራብ ኦሮምያ ጉሊሶ ወርዳ በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ግድያ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጥሪ አቀረበ።