በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግ ከፍተኛ የድርጅቱ አመራሮችና አባላቱ መያዛቸውን ገለፀ


ኦነግ ከፍተኛ የድርጅቱ አመራሮችና አባላቱ መያዛቸውን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከፍተኛ የድርጅቱን አመራሮች ጨምሮ ዘጠኝ አባላቱ በፀጥታ አካላት ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል። የኦሮምያ ክልል አመራሮች ስለ ጉዳዩ እንደማያውቁ ሲገለፁ፤ የፌዴራል ፖሊሲ ህዝብ ግንኙነት ጽህፈት ቤት ጉዳዩ ከማረጋገጥ ሆነ ከማስተባበል ተቆጥቧል።

XS
SM
MD
LG