በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚ ፓርቲዎች እስራትና ወከባ ደረስብን አሉ


ተቃዋሚ ፓርቲዎች እስራትና ወከባ ደረስብን አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ በኦሮምያ ክልል ውስጥ መንቀሳቀስ አልቻንም አባሎቻችንም በገፍ እየታሰሩብን ነው አሉ። የኦሮምያ ክልል በበኩሉ ፓርቲዎቹ እያጋጠመን ነው ያሉትን ችግሮች ደረጃ በደረጃ ለመንግሥት ማሳወቅ አለባቸው ሲል አሳስቧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ አቤቱታ ማቅረባቸውን ገልፆ ለሚመለከተው ባለሥልጣን ደብዳቤ መፃፉን አስረድቷል።

XS
SM
MD
LG