በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙጊ የሥድስት ሰዎች ህይወት አልፏል፣ መንግሥትና ሸምቅ ተዋጊዎች ይወነጃጀላሉ


በሙጊ የሥድስት ሰዎች ህይወት አልፏል፣ መንግሥትና ሸምቅ ተዋጊዎች ይወነጃጀላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

ኦነግ ሸኔ የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ባለፈው ሰኞ ሙጊ ውስጥ የእጅ ቦንብ ወርውረው ሥድስት ሰዎች ገደሉ ሲሉ የቄለም ወለጋ ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ተናገሩ፡፡

XS
SM
MD
LG