በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዳውድ ኢብሳ "ቁም እሥር ላይ ነኝ" አሉ


ዳውድ ኢብሳ "ቁም እሥር ላይ ነኝ" አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በመንግሥት ፀጥታ ኃይል ከመኖሪያ ቤታቸው እንዳይወጡ ከተከለከሉ ከ10 ቀናት በላይ እንደሆናቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG