በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ መግለጫ


የኦነግ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00

ዛሬ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ በሰጠው መግለጫ መንግሥት ያለግባብ የድርጅቱን አመራሮች እያንገላታና እያሰረ ነው ሲል አቤቱታ አሰምቷል። ባለፈው ቅዳሜ የካቲት 21/2012 ዓ.ም የኦነግ አመራሮች ላይ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በፖሊስ የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸዋል ሲልም በመግለጫው አትቷል።

XS
SM
MD
LG