No media source currently available
መንግሥት ለምርጫ ዝግጅት ከማድረጉ በፊት በእስር የሚገኙ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላትና አመራሮችን መፍታት አለበት ሲል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ አሳሰበ።