በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለወራት መብራት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ


ለወራት መብራት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ታሪካዊቷን የላሊበላ ከተማ ጨምሮ በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ እስከ 16 ወራት ለሚጠጋ ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎቱን ማግኘት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ዩኤን ኦቻ ደግሞ በአፋርና አማራ ያለው የጸጥታ ሁኔታ መሻሻሉን ገልጾ የተፈናቀሉ ሰዎችም እየተመለሱ መሆኑን አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG