በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦርነት ተፈናቅለው የቆዩ ወገኖችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ሥራ ተጀመረ


በጦርነት ተፈናቅለው የቆዩ ወገኖችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ሥራ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00

በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ ከአላማጣና አካባቢዋ ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን ድሌሮቃ መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ከ30 ሽህ በላይ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ሥራ መጀመሩን የሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር አስታወቀ፡፡

ወደ አካባቢያቸው መመለሳቸው እንዳስደሰታቸው የገለፁት ተፈናቃዮቹ "ጥለነው የሄድነው ንብረት ስለተዘረፈና ስለወደመ ህይወትን እንደ አዲስ ለመመስረት መገደዳቸውን ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG