በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ልጅን ያህል ነገር ያለበትን ሳላውቅ እንዴት ዝም ልበል?" የዮናታን ተስፋዬ እናት


"ልጅን ያህል ነገር ያለበትን ሳላውቅ እንዴት ዝም ልበል?" የዮናታን ተስፋዬ እናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:56 0:00

ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ከአዲስ አበባ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ላይ በደረሰው የእሳት ቃጠሎ አደጋ የ23 ሰዎች ህይወት ማለፉን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል። በሌላ በኩል ቂልንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ የእስረኛ ቤተሰቦች ታሳሪ ቤተሰቦቻቸው የት እንደሚገኙ ማወቅ እንዳልቻሉና ሊጠይቁ በሄዱበት ወቅት እንግልት እየደረሰባቸው እንደሆነ ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG