በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የናይጀርያ ወታደራዊ ሃይል ቦኮ ሐራምን እስከ መጪው ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ እንደሚደመስስ አስታወቀ


የናይጀርያ ወታደራዊ ሃይል ቦኮ ሐራምን እስከ መጪው ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ እንደሚደመስስ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

የናይጀርያ ወታደራዊ ሀይል ቦኮ ሐራም የተባለውን ጽንፈኛ የአማጽያን ቡድንን እስካ መጪው ነሀሴ ወር ባለው ጊዜ አጠፋዋለሁ ሲል በድጋሜ ቃል ገብቷል። የ 20 አመት እድሜ ወጣት ሴተ አጥፍቶ ጠፊ በተፈናቃይ ሰዎች ላይ ራስዋን እንዳፈናች ተዘግቧል። አብዛኞቹ ሴቶችና ልጆች የሆኑት ተፈናቃዮች ማይድጉሪ በተባለችው ከተማ አከባቢ እንደደረሱ ጥቃቱ እንደተፈጸመባቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG