No media source currently available
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀስ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ነሃሴ ወር ለማካሄድ አቅዶት የነበረው ምርጫ መራዘሙ እንደማይቀበለው ገልጿል።