በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ከ30 ከብት ሁለት ብቻ ቀረኝ" - የቦረና አርብቶ አደር


"ከ30 ከብት ሁለት ብቻ ቀረኝ" - የቦረና አርብቶ አደር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00

ድርቁ ከብቶቻቸውን እየጨረሰ መሆኑን የቦረና አርብቶ አደሮች ተናገሩ። ከሦስት ወራት በፊት ስናነጋግራቸው ከ30 ከብት ሃያ እንደቀራቸው ነግረውን የነበሩት አርብቶ አደር አሁን ሁለት ብቻ እንደቀራቸው ነግረውናል።

XS
SM
MD
LG