No media source currently available
የኢትዮጵያ የወቅቱ ሁኔታ የማይቆም የለውጥ ሂደት ላይ እንደሚገኝ የገለፁት የኢትዮጵያ የኮምዩኒኬሽንስ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ኢትዮጵያዊያን ለውጡን በመደገፍ አብረው እንዲቆሙ ጠይቀዋል። ያ ለውጥ ምንድነው? ወደ የትስ ይወስዳት ይሆን? ለምን ይሆን መንግሥት በሰላማዊ ሕዝብ መካከል የታጠቀ ኃይል የሚያሰማራውና ወታደሮቹ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ተኩስ ከፍተው እንዲገድሉ ባለሥልጣናቱ ትዕዛዝ የሚሰጡት? ለጠፋው ሕይወት የሚጠየቅስ ይኖር ይሆን?
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ