በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሸዋሮቢት እስር ቤት ከፍተኛ የማሰቃየት ተግባር ተፈጽሞብናል" ተከሳሾች


"በሸዋሮቢት እስር ቤት ከፍተኛ የማሰቃየት ተግባር ተፈጽሞብናል" ተከሳሾች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:19 0:00

የሙስሊም ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ከእስር እንዲፈቱ ተንቀሳቅሳችኋል በሚል በእነከድር መሐመድ መዝገብ በሽብር አድራጎት የተከሰሱ 19 ሰዎች በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት በነበራቸው ቀጠሮ፤ በሸዋሮቢት እስር ቤት ከፍተኛ የማሰቃየት ተግባር እንደተፈፀመባቸው ለችሎት ማስረዳታቸውን ጠበቃቸውና ቤተሰብ ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

XS
SM
MD
LG